መደበኛ የሃዋላ ሰርጦች/መስመሮች፡ ማለት እንደባንኮችእናወኪሎች፡ስራቸው የሚከናወነው በስዊድንህግነው።ኩባንያዎቹምበስዊድንባለስልጣናትይገመገማሉ። በተጨማሪም፡ ገንዘብማዘዋወርን በሚመለከት፡ ኣለም ኣቀፍ ኣገግሎትን የሚመሩ ሕጎችአሉ።
ስለዚህ፡ግለሰቦችንሳይሆን፡ እንደ ባንክናወኪልሁነው የሚሰሩ መደበኛ የገንዘብማስተላለፊያመንገዶችንመምረጡጥሩነው።ባንኮችናወኪሎችገንዘቡን ለማድረስሃላፊነትኣለባቸው።ሃላፊነቱ፡ ተግባሩ በሚፈጸምበትውልናሁኔታይገዛል።።